የመስቀሉ ነገር..... #ዳዊት_ፀሐይ ( የፀሐፊው መብቱ የተጠበቀ ነው። ) 《 ዐይን ያላየው ፥ ጀሮ ያልሰማው ፥ በሰው ልቡና ያልታሰበ ፥ " እኛ ልንከብርበት እግዚአብሔር ያከናወነው ፥ ዓለም ሳይፈጠር ያነጸው ፥ ያጸናው《 ነገረ መስቀል! 》ነው:: (1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 2: 7-10 ) " የምናገረው ነገር! + የማስተምረው ትምርት! " የሰውነት ልባምነት በማታለል አይደለም:: መንፈስ ቅዱስ ባደረብኝ " ቋንቋ! " በመናገር! + መንፈስ ቅዱስ በገለጠው " ምሥጢር! " በመግለጥ ነው:: 《 ድዊ በመፈወስ! + ለምጻም በማንጻት! + ጋኔን በማውጣት! + ሙት በማስነሳት! 》ነው:: " ጠቢባን! " ነን ለሚሉ ሰዎች " ጥበብን! " እነግራቸዋለሁ:: የምነግራቸው " ጥበብ! " የዚህ ዓለም ነገስታት! + የዚህ ዓለም ፈላስፎች! የሚያዉቁትን " ጥበብ! " አይደለም:: የዚህ ዓለም ነገስታት! + የዚህ ዓለም ፈላስፎች! የላወቁትን 《 ከእግዚአብሔር የተገኘውን እውነተኛ ጥበብን ነው:: 》 ይህን《 " ጥበብ! " አውቀውትስ ቢሆን ኑሮ! + የክብርን ጌታ! + ባልሰቀሉት ነበር!》 ስለዚህም ነገር " ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ! " 《 አባት ሆይ፥ የሰማይና የምድር ጌታ፥ ይህን " ጥበብ! " ከጥበበኞች! እና ከአስተዋዮች! + ጠበበኛ! እና አስተዋይ! " ነን! " ከሚሉት " ከጻሕፍተ ሰፈርሳዊ...